የጉራጌ ክልል ለምን አስፈለገ?
top of page
መነሻ: Welcome
መነሻ: Who We Are
ዓላማ
በተለያዩ የዓለም ሐገራት የሚኖሩ፣ ወይንም ኑሮአቸውን የመሰረቱ የጉራጌ
ማሕበረ-ሰብ ተወላጆችን፣ በአንድ ላይ በማስተባበር፣ ኢትዮጵያ ውስጥ፣ ሕገ-መንግሥቱን እና፣
ሕገ-መንግሥታዊነትን በተከተለ መልኩ፣ በሰላማዊ መንገድ እየተደረገ የአለውን የክልልነት ጥያቄ፣ በገንዘብ፣
በእውቀት፣ በጉልበት፣ በቁሳቁስ እና በመሳሰሉት ትግሉን ሊረዱ ወይም ሊደግፉ በሚችሉ ነገሮች፣
በዋናነት ኢትዮጵያ ውስጥ ላለው ግብረ-ሀይል ድጋፍ መስጠት ነው፡፡
እንደ አስፈላጊነቱም በውጭ ሐገር እና በሐገር ውስጥ፣ ለትግሉ የሚያስፈልጉ የዲፕሎማቲክ እና የፕሮፓጋንዳ ስራዎችንም ማከናወን ነው።
ግብ
ኢትዮጵያ ውስጥ እና ከኢትዮጵያ ውጭ የአለውን የጉራጌ ማሕበረ-ሰብ ተወላጅ፣ አንድ ላይ በማስተባበር፣
ማሕበረ-ሰባችን፣ ሕገ-መንግሥቱን እና ሕገ-መንግሥታዊነትን በመከተል፣ የአቀረበው ክልል የመሆን ጥያቄ፣ በሰላማዊ መንገድ ምላሽ እንዲያገኝ ማስቻል ነው
መነሻ: Blog Feed
ልዩ ልዩ
መነሻ: Contact
bottom of page